የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ደንብ ዳሰሳ |Depositors Insurance Fund|

የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ደንብ ዳሰሳ |Depositors Insurance Fund|

የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ደንብ ዳሰሳ የፈንዱ ምንነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 482/2013 የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድህን ፈንድ አስተዳደርን አቋቋሙዋል፡፡ የዚህ ደንብ ዋና አላማ የፋይናንስ ዘርፉ የተረጋጋ ለማድረግ እና ለገንዘብ አስቀማጮች ጥበቃ ለማድረግ ነው፡፡ የፈንድ አስተዳደሩ ተጠሪነት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሲሆን የብሔራዊ ባንክ ገዥ፣ የገንዘብ ሚኒስትር፣ ምክትል ገዥ፣...
የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ አዋጅን ያሻሻለው አዋጅ ቁ. 1307/2016 ምን ምን ለውጦች ይዟል?

የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ አዋጅን ያሻሻለው አዋጅ ቁ. 1307/2016 ምን ምን ለውጦች ይዟል?

የኢትዮጵያ ህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም ማቋቋሚያ አዋጅን ያሻሻለው አዋጅ ቁ. 1307/2016 ምን ምን ለውጦች ይዟል? በዜጎች ላይ በዘፈቀደ የሚፈፀሙ የአስተዳደር በደሎች የሚቆሙበትን ወይም የሚታረሙበትን ቀልጣፋ አሰራር በመዘርጋት ለመልካም አስተዳደር መሰረት መጣልን አላማ አድርጎ በአዋጅ የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም የተቋሙን ተግባርና ኃላፊነት በማስፋት በግል ድርጅቶች የሚፈፀሙ የአስተዳደር በደሎችን...