by Yenesew | Sep 18, 2024 | Financial Services
የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድን ፈንድ ደንብ ዳሰሳ የፈንዱ ምንነት የሚኒስትሮች ምክር ቤት በደንብ ቁጥር 482/2013 የኢትዮጵያ የተቀማጭ ገንዘብ መድህን ፈንድ አስተዳደርን አቋቋሙዋል፡፡ የዚህ ደንብ ዋና አላማ የፋይናንስ ዘርፉ የተረጋጋ ለማድረግ እና ለገንዘብ አስቀማጮች ጥበቃ ለማድረግ ነው፡፡ የፈንድ አስተዳደሩ ተጠሪነት ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሲሆን የብሔራዊ ባንክ ገዥ፣ የገንዘብ ሚኒስትር፣ ምክትል ገዥ፣...